8 lines
619 B
Markdown
8 lines
619 B
Markdown
|
# ስለ ፊልጵስዩስ ምዕመናን ጳውሎስ እግዚአብሔርን የሚያመሰግነው በምን ጉዳይ ነበር?
|
||
|
|
||
|
ከመጀመሪያው ቀን አንሥቶ እስካሁን ድረስ የፊልጵስዩስ ምዕመናን በወንጌል ስለ ነበራቸው ኅብረት ጳውሎስ እግዚአብሔርን ያመሰግናል
|
||
|
|
||
|
# የፊልጵስዩስን ምዕመናን አስመልክቶ ጳውሎስ የሚተማመነው ምን እንደሚሆን ነበር?
|
||
|
|
||
|
በእነርሱ መልካሙን ሥራ የጀመረው እርሱ እንደሚፈጽመው ጳውሎስ ይተማመን ነበር
|