ያህዌ የእርሱ ዘለዓለማዊ የክህነት ኪዳን ብሎ የጠራው፣ የእርሱ የሰላም ቃል ኪዳን የሚል ነበር፡፡
ያህዌ ከፊንሐስ ጋር ኪዳን ያደረገው እርሱ ለያህዌ ስለቀና እና ለእስራኤል ህዝብ ስላስተሰረየላቸው ነበር፡፡