am_tq/mat/27/20.md

442 B

እንደ አይሁድ ልማድ በርባን እንጂ ኢየሱስ ያልተፈታው ለምን ነበር?

ሊቀ ካህናቱ እና ሽማግሌዎቹ ከኢየሱስ ይልቅ በርባን እንዲፈታላቸው ሕዝቡን አሳምነው ነበር። [27:20]

በኢየሱስ ላይ እንዲደረግበት ሕዝቡ ምን እያለ ጮኸ?

ኢየሱስ እንዲሰቀል እንደሚፈልጉ ሕዝቡ ጮኸ። [27:22]