8 lines
442 B
Markdown
8 lines
442 B
Markdown
|
# እንደ አይሁድ ልማድ በርባን እንጂ ኢየሱስ ያልተፈታው ለምን ነበር?
|
||
|
|
||
|
ሊቀ ካህናቱ እና ሽማግሌዎቹ ከኢየሱስ ይልቅ በርባን እንዲፈታላቸው ሕዝቡን አሳምነው ነበር። [27:20]
|
||
|
|
||
|
# በኢየሱስ ላይ እንዲደረግበት ሕዝቡ ምን እያለ ጮኸ?
|
||
|
|
||
|
ኢየሱስ እንዲሰቀል እንደሚፈልጉ ሕዝቡ ጮኸ። [27:22]
|