am_tq/mat/27/20.md

8 lines
442 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# እንደ አይሁድ ልማድ በርባን እንጂ ኢየሱስ ያልተፈታው ለምን ነበር?
ሊቀ ካህናቱ እና ሽማግሌዎቹ ከኢየሱስ ይልቅ በርባን እንዲፈታላቸው ሕዝቡን አሳምነው ነበር። [27:20]
# በኢየሱስ ላይ እንዲደረግበት ሕዝቡ ምን እያለ ጮኸ?
ኢየሱስ እንዲሰቀል እንደሚፈልጉ ሕዝቡ ጮኸ። [27:22]