am_tq/mat/21/23.md

320 B

ኢየሱስ በሚያስተምርበት ጊዜ፣ ሊቀ ካህናቱ እና ሽማግሌዎቹ የጠየቁት ስለምን ነበር?

ሊቀ ካህናቱ እና ሽማግሌዎቹ ኢየሱስ እነዚህን ነገሮች የሚያደርገው በምን ሥልጣን እንደሆነ ማወቅ ፈለጉ። [21:23]