am_tq/mat/16/17.md

207 B

ጴጥሮስ ለኢየሱስ ጥያቄ መልሱን ያወቀው እንዴት ነበር?

ጴጥሮስ የኢየሱስን ጥያቄ መልስ ያወቀው አብ ስለገለጠለት ነበር። [16:17]