# እጁ የደረቀችበትን ሰው ፊት ለፊት ፈሪሳውያን ምኩራብ ውስጥ ኢየሱስን የጠየቁት ጥያቄ ምንድነው?
ፈሪሳውያን ኢየሱስን የጠየቁት “በሰንበት መፈወስ ተፈቅዷልን?” በማለት ነው፤ [12:10]