am_tq/mat/12/09.md

297 B

እጁ የደረቀችበትን ሰው ፊት ለፊት ፈሪሳውያን ምኩራብ ውስጥ ኢየሱስን የጠየቁት ጥያቄ ምንድነው?

ፈሪሳውያን ኢየሱስን የጠየቁት “በሰንበት መፈወስ ተፈቅዷልን?” በማለት ነው፤ [12:10]