am_tq/lam/04/21.md

923 B

የኤዶም ሴት ልጅ ሐሴት እንድታደርግ እና እንድትደሰት የተነገራት ለምንድን ነው?

ሐሴት እንድታደርግ እና እንድትደሰት የተነገራት ጽዋው ወደ እርሷ ሊያልፍ፣ እሷም ልትሰክር እና እርቃኗን ልትሆን ስለ ነበረ ነው። [4፡21]

የጽዮን ሴት ልጅስ የተነገራት ምንድን ነው?

የበደሏ ቅጣት እንደተፈጸመ እና እግዚአብሔር በግዞት እንደማያቆያት ነው የተነገራት። [4፡22]

የበደሏ ቅጣት እንደተፈጸመ እና እግዚአብሔር በግዞት እንደማያቆያት ነው የተነገራት። [4፡22]

የኤዶም ሴት ልጅ በተጨማሪ የተነገራት እግዚአብሔር ስለ በደሏ እንደሚቀጣት እና ኃጢአቶቿን እንደሚገልጥ ነው። [4፡23]