12 lines
981 B
Markdown
12 lines
981 B
Markdown
# ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ያደናገረና ግራ ያጋባውን ምን ነገር ተናገረ?
|
|
|
|
ኢየሱስ ለኒቆዲሞስ ማንም ዳግመኛ ካልተወለደ የእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ ሊገባ አይችልም አለው፡፡
|
|
|
|
# ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ያደናገረና ግራ ያጋባውን ምን ነገር ተናገረ?
|
|
|
|
ኢየሱስ ለኒቆዲሞስ ማንም ዳግመኛ ካልተወለደ የእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ ሊገባ አይችልም አለው፡፡
|
|
|
|
# ኢየሱስ የተናገረው ነገር ኒቆዲሞስን ግራ እንዳጋባውን እንዳደናገረው እንድናውቅ የሚያደርገንን ምን አይነት ጥያቄ ጠየቀ?
|
|
|
|
ኒቆዲሞስ “ሰው ከሸመገለ በኃላ እንዴት ሊወለድ ይችላል? ዳግመኛ እንዲወለድ ተመልሶ ወደ እናቱ ማሕፀን ሊገባ ይችላልን? በማለት ጠየቀው፡፡
|