am_tq/gen/15/12.md

793 B

ከዚያ አብራም እንዲያቀርብ በተነገረው እንስሳት ላይ ምን አደረገ?

አብራም እንስሳቱን አርዶ ለሁለት በመክፈል አንደኛውን በሌላኛው ፊት በትይዩ አስቀመጣቸው

ፀሐይ በጠለቀች ጊዜ አብራም ምን ሆነ?

ፀሐይ በጠለቀች ጊዜ አብራም አንቀላፋ፣ ድንጋጤና ታላቅ ጨለማም ወደቀበት

እግዚአብሔር አምላክ የተናገረው የአብራም ዘሮች ለምን ያህል ጊዜ ባሪያዎች እንደሚሆኑና እንደሚጨቆኑ ነበር?

ዘሮቹ ለአራት መቶ አመታት ባሪያዎች እንደሚሆኑና እንደሚጨቆኑ እግዚአብሔር አምላክ ለአብራም ነገረው