am_tq/ezk/17/19.md

8 lines
664 B
Markdown

# እግዚአብሔር አምላክ እንደሚለው፣ የኢየሩሳሌም ንጉሥ በመሠረቱ ያፈረሰው የማንን ቃል ኪዳን ነበር?
እግዚአብሔር አምላክ እንደሚለው፣ የኢየሩሳሌም ንጉሥ በመሠረቱ ያፈረሰው ከእግዚአብሔር አምላክ ጋር የነበረውን ቃል ኪዳን ነው
# እግዚአብሔር አምላክ የተናገረው በኢየሩሳሌም ንጉሥ ሰራዊት ላይ ምን እንደሚሆንባቸው ነበር?
የኢየሩሳሌም ንጉሥ ሰራዊት በሰይፍ እንደሚወድቁ እግዚአብሔር አምላክ አስታውቋል