am_tq/ezk/17/13.md

589 B

የባቢሎን ንጉሥ በኢየሩሳሌም የንጉሣውያን ቤተሰብ ላይ ምን አደረገ?

የባቢሎን ንጉሥ ከኢየሩሳሌም ንጉሣውያን ቤተሰብ ከአንዱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ

እግዚአብሔር አምላክ፣ የእስራኤል ምድር የምትድነው እንዴት ነው አለ?

የእስራኤል ምድር የምትድነው የኢየሩሳሌም ንጉሥ ከባቢሎን ንጉሥ ጋር የገባውን ቃል ኪዳን ሲጠብቅ እንደ ሆነ እግዚአብሔር አምላክ ተናግሯል