am_tq/2ch/30/04.md

614 B

ይህ እቅድ በንጉሡ እና በመላው ጉባኤ ዘንድ ምን አይነት ሆኖ ተገኘ?

እቅዱን ትክክለኛ ሆኖ አገኙት፡፡

ንጉሡ እና መላው ጉባኤ ምን መሰረቱ ወይም አበጁ?

ድንጋጌ መሰረቱ አዋጅም አወጡ፡፡

አዋጁ እሰከ የት ድረስ ደረሰ?

አዋጁ በመላው እስራኤል ከቤርሳቤህ እስከ ዳን ደረሰ፡፡

አዋጁ ምን ይል ነበር?

አዋጁ፣ የያህዌን ፋሲካ በኢየሩሳሌም ለማክበር ህዝቡ መምጣት አለበት ይላል፡፡