16 lines
614 B
Markdown
16 lines
614 B
Markdown
|
# ይህ እቅድ በንጉሡ እና በመላው ጉባኤ ዘንድ ምን አይነት ሆኖ ተገኘ?
|
||
|
|
||
|
እቅዱን ትክክለኛ ሆኖ አገኙት፡፡
|
||
|
|
||
|
# ንጉሡ እና መላው ጉባኤ ምን መሰረቱ ወይም አበጁ?
|
||
|
|
||
|
ድንጋጌ መሰረቱ አዋጅም አወጡ፡፡
|
||
|
|
||
|
# አዋጁ እሰከ የት ድረስ ደረሰ?
|
||
|
|
||
|
አዋጁ በመላው እስራኤል ከቤርሳቤህ እስከ ዳን ደረሰ፡፡
|
||
|
|
||
|
# አዋጁ ምን ይል ነበር?
|
||
|
|
||
|
አዋጁ፣ የያህዌን ፋሲካ በኢየሩሳሌም ለማክበር ህዝቡ መምጣት አለበት ይላል፡፡
|