12 lines
621 B
Markdown
12 lines
621 B
Markdown
|
# የእስራኤል ሁሉ ትዉልድ ተጽፎ የሚገኘው የት ነው?
|
||
|
|
||
|
እስራኤልም ሁሉ በየትውልዳቸው በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፈዋል።
|
||
|
|
||
|
# ይሁዳ በምርኮ ወደባቢሎን የተወሰደው ለምንድነው?
|
||
|
|
||
|
ይሁዳ በምርኮ ወደባቢሎን የተወሰደው በሀጢአታቸው ምክንያት ነበር።
|
||
|
|
||
|
# በከተሞቻቸው መጀመሪያ የሰፈሩ ሰዎች እነማን ነበሩ?
|
||
|
|
||
|
በከተሞቻቸው መጀመሪያ የተቀመጡ እስራኤልና ካህናት ሌዋውያንም ናታኒምም ነበሩ።
|