12 lines
547 B
Markdown
12 lines
547 B
Markdown
|
# ወደ ግብጽ ከሄደው ህዝብ ውስጥ ያህዌ ስንቱን በህይወት እንዲኖሩ ይፈቀድላቸዋል?
|
||
|
|
||
|
አንዳቸውንም በህይወት እንዲኖሩ አይፈቀድላቸውም፡፡
|
||
|
|
||
|
# ያህዌን ያስቆጡት እንዴት ነው?
|
||
|
|
||
|
ያህዌን ያስቆጡት፣ በግብጽ ምድር ለሌሎች አማልእክት በማጠን እና በእጃቸው ስራ ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ያህዌ በግብጽ ምን አደርስባቸዋለሁ አለ?
|
||
|
|
||
|
ያህዌ በግብጽ አጠፋቸዋለሁ አለ፡፡
|