12 lines
725 B
Markdown
12 lines
725 B
Markdown
|
# እግዚአብሔር አማኞችን በምን ባርኮአቸዋል?
|
||
|
|
||
|
እግዚአብሔር አብ በክርስቶስ ኢየሱስ በሰማያዊ ሽፍራ በመንፈሳዊ በረከት ሁሉ አማኞችን ባርኳቸዋል። [1:3]
|
||
|
|
||
|
# በክርስቶስ የሚያምኑትን እግዚአብሔር አብ መቼ መረጣቸው?
|
||
|
|
||
|
እግዚእበሔር አብ በክርስቶስ ኢየሱስ የሚየምኑትን ዓለም ከመፈጠሩ በፊት መረጣቸው። [1:4]
|
||
|
|
||
|
# እግዚአብሔር አብ ለምን ዓላማ ነው አማኞችን የመረጣቸው?
|
||
|
|
||
|
እግዚአብሔር አብ አማኞች በፊቱ ቅዱስ እና ነውር የሌለባቸው ይሆኑ ዘንድ መረጣቸው። [1:4]
|