20 lines
970 B
Markdown
20 lines
970 B
Markdown
|
# ዲዮጥራጢስ የሚወደው ምንድነው?
|
||
|
|
||
|
ዲዮጥራጢስ የሚወደው በማኅበረ ምዕመኑ መካከል ዋነኛ መሆንን ነው
|
||
|
|
||
|
# ዲዮጥራጢስ ለዮሐንስ ያለው አመለካከት ምን ዓይነት ነው?
|
||
|
|
||
|
ዲዮጥራጢስ ዮሐንስን አይቀበለውም
|
||
|
|
||
|
# ዮሐንስ ወደ ጋይዮስና ወደ ማኅበረ ምዕመኑ ከመጣ የሚያደርገው ምንድነው?
|
||
|
|
||
|
ዮሐንስ ከመጣ የዲዮጥራጢስን ክፉ ሥራዎች ያሳስባል
|
||
|
|
||
|
# ዲዮጥራጢስ፣ ስለ ጌታ ስም የወጡትን ወንድሞች ምን ነበር የሚያደርገው ?
|
||
|
|
||
|
ዲዮጥራጢስ ወንድሞችን አይቀበልም
|
||
|
|
||
|
# ስለ ጌታ ስም የወጡትን ወንድሞች የሚቀበሉትን ዲዮጥራጢስ ምን ያደርጋቸው ነበር?
|
||
|
|
||
|
ወንድሞችን እንዳይቀበሉ ይከለክላቸው ነበር፣ ከማኅበረ ምዕመኑ ያባርራቸውም ነበር
|