24 lines
1.5 KiB
Markdown
24 lines
1.5 KiB
Markdown
# አጠቃላይ መረጃ
|
|
|
|
እነዚህ ቁጥሮች በመዝሙር 60፡10-12 ካሉት ጥቅሶች ጋር ተመሳሳይ ናቸው፣ ነገር ግን እንደ 60፡10 ጅማሬ መዝሙር 108:11 “ግን አንተ” የሚል ሐረግ እንደሌለው ልብ በሉ፡፡
|
|
|
|
# እግዚአብሔር ሆይ፣ የጣልኸን አንተ አይደለህምን?
|
|
|
|
መዝሙረኛው ልክ እግዚአብሔር እንደ ጣላቸው ለመግለጽ ይህንን ጥያቄ ይጠቀማል፡፡ “ልክ እንደ ጣልኸን ይመስላል!” ወይም “እግዚአብሔር ሆይ ፣ አንተ የተውኸን ይመስላል!”
|
|
|
|
# ከሠራዊታችን ጋር ወደ ውጊያ አትወጣም
|
|
|
|
መዝሙረኛው፣ እግዚአብሔር የእነርሱን ሠራዊት እንዲረዳ የሚናገረው እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር ሆኖ እንዲዋጋ ነው፡፡ “ወደ ጦርነት በሄድን ጊዜ ሠራዊታችንን አላገዝክም”
|
|
|
|
# ከንቱ ነው
|
|
|
|
“ዋጋ ቢስ ነው”
|
|
|
|
# ያሸንፋል
|
|
|
|
“ጠላቶቻችንን ያሸንፋል”
|
|
|
|
# ጠላቶቻችንን ይረግጣል
|
|
|
|
መዝሙረኛው፣ እግዚአብሔር ሠራዊታቸውን እንደሚረዳ ጠላቶቻቸውንም እንደሚያሸንፍ ወደ ታችም እንደሚረግጣቸው ይናገራል፡፡ “ጠላቶቻችንን እንድንረግጥ ይረዳናል” ወይም “ጠላቶቻችንን ማሸነፍ እንድንችል ያደርገናል።
|