24 lines
1.4 KiB
Markdown
24 lines
1.4 KiB
Markdown
# ልጄ ሆይ፣ ስሚ
|
|
|
|
ንግሥቲቱ ወጣት ሴት በመሆኗ ምክንያት ጸሐፊው “ልጄ” በማለት ሊያነጋግራት ይጀምራል።
|
|
|
|
# ጆሮሽን አዘንብዪ
|
|
|
|
ጸሐፊው አንድን ነገር በጥንቃቄ መስማቱን ለመግለጽ በተናጋሪው ሰው አቅጣጫ ጎንበስ ከማለት ጋር ያገናኘዋል። አ.ት፡ “በጥንቃቄ አድምጪ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
|
|
|
|
# የገዛ ሕዝብሽን እርሺ
|
|
|
|
ንግሥቲቱ ልክ ልትረሳቸው በምትችልበት መልኩ ከእንግዲህ የወገኖቿን እምነትና ልማድ መከተል እንደማይኖርባት ጸሐፊው ይናገራል። አ.ት፡ “ከእንግዲህ የሕዝብሽን ልማድ መከተል አይኖርብሽም” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
|
|
|
|
# የአባትሽን ቤት
|
|
|
|
እዚህ ጋ “ቤት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ቤተሰብን ነው። አ.ት፡ “ዘመዶችሽን” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
|
|
|
|
# በዚህ መልኩ
|
|
|
|
“እና” ወይም “እንደዚህ”
|
|
|
|
# ንጉሡ ውበትሽን ይመኛል
|
|
|
|
ይህ ንጉሡ ሚስቱ አድርጓት ከንግሥቲቱ ጋር ለመተኛት መፈለጉ በጨዋነት የተነገረበት ነው። (See: Eu- phemism)
|