ዳዊት
ዳዊት የእሰይ ልጅ ሲሆን ከይሁዳ ነገድ ነበር፡፡ (1 ዜና 2፡15ን፡ ይመልከቱ)
ኢኖም … አቢግያ፥… መዓካ፥… ሀጊት … አቢጣል፥… ዔግላ
እነዚህ በሙሉ የሴቶች ስሞች ሲሆኑ የዳዊት ሚስቶች ነበሩ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ከተልማይ… ሰፋትያ … ይትረኃም
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
ዳንኤል
ይህ ሰው ከእስራኤላዊው ነብይ ጋር አንድአይነት ስም አለው ነገር ግን ሌላ ሰው ነው፡፡