|
# ጌሹር … አራም
|
|
|
|
እነዚህ በአባቶቻቸው ስም የተሰየሙ የሕዝቦች ስሞች ናቸው፡፡ አራምን በ1 ዜና 1፡17 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡
|
|
|
|
# ኢያዕርን ከቄናትና
|
|
|
|
እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ማኪር … ገለዓድ … ኤስሮም … ካሌብ … አሽሑር … ቴቁሔ
|
|
|
|
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ኤፍራታ
|
|
|
|
ይህ የሴት ስም ነው፡፡
|
|
|
|
# ወለደ
|
|
|
|
ልጁን ወለደ
|