am_tn/1ch/02/23.md

672 B

ጌሹር … አራም

እነዚህ በአባቶቻቸው ስም የተሰየሙ የሕዝቦች ስሞች ናቸው፡፡ አራምን በ1 ዜና 1፡17 እንደተረጎሙት ይተርጉሙ፡፡

ኢያዕርን ከቄናትና

እነዚህ የቦታ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)

ማኪር … ገለዓድ … ኤስሮም … ካሌብ … አሽሑር … ቴቁሔ

እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ (ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)

ኤፍራታ

ይህ የሴት ስም ነው፡፡

ወለደ

ልጁን ወለደ