20 lines
1.1 KiB
Markdown
20 lines
1.1 KiB
Markdown
# አጠቃላይ መረጃ፡
|
|
|
|
ትይዩ ንጽጽራዊ ዘይቤ በዕብራውያን ስነግጥም ውስጥ የተለመደ ነው፡፡ (ስነግጥም እና ንጽጽራዊ ዘይቤ የሚሉትን ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ዝማሬ፡፡ የአሳፍ ዝማሬ
|
|
|
|
"ይህ አሳፍ የጻፈው ዝማሬ ነው"
|
|
|
|
# ጸንቶ/በዝምታ መቆየት
|
|
|
|
"እኛን ለመርዳት አንዳች አለማድረግ"
|
|
|
|
# እነሆ፣ ጠላቶችህ ሁከት እየፈጠሩ ነው
|
|
|
|
እዚህ ስፍራ "ሁከት መፍጠር" ማለት እነርሱ አመጽ እያስነሱ እና በእግዚአብሔር ላይ እያመጹ ነው ማለት ነው፡፡ "እነሆ፣ ጠላቶችህ በአንተ ላይ አምጸዋል"
|
|
|
|
# አንተን የሚጠሉ ራሳቸውን ቀና እያደረጉ ነው
|
|
|
|
"እራሳቸውን ቀና እያደረጉ" የሚለው ሀረግ በእግዚአብሔር ላይ እያመጹ ነው የሚለው መገለጫ ነው፡፡ "አንተን የሚጠሉ አንተን እየተቃወሙ ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
|