38 lines
1.8 KiB
Markdown
38 lines
1.8 KiB
Markdown
# አጠቃላይ መረጃ
|
|
|
|
እግዚአብሄር መልእክቱን ለኤዶም በአብድዩ በኩል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
|
|
|
|
# ወንድምህ ያዕቆብ
|
|
|
|
እዚህ ጋር ያዕቆብ የሚወክለው የዘር ሃረጉን ነው፡፡ ምክኒያቱም ያዕቆብ የኤሳው ወንድም ስለሆነ የኤዶም ሰዎች የያዕቆብ ዘር ሐረግ ልጆች ወንድም እንዲሆኑ ተደርጎ ስለተነገረ
|
|
ተርጓሚው “ የያዕቆብ ዘር ሃረግ (ነገድ) የሆኑትን ዘመዶችህ”
|
|
|
|
# እፍረት ይከድንሃል
|
|
|
|
በኣንድ ነገር መከደን የህይወት ልምምድን ማሳያ ፈሊጣዊ ንግግር ነው፡፡ ተርጓሚው - ፈጽሞ ታፍራለህ ( ፈሊጣዊ ተመልከት)
|
|
|
|
# ለዘላለም ትጠፋለህ
|
|
|
|
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚው - በፍፁም ዳግመኛ ተመልሶ አይኖርም
|
|
|
|
# በፊቱ አንፃር በቆምህ ቀን
|
|
|
|
አይቶ ለመረዳት ምንም አለማድረግ
|
|
|
|
# እንግዶች
|
|
|
|
ለኬላ ወገን የሆኑ ሰዎች
|
|
|
|
# ጭፍራቸውን
|
|
|
|
ይህ ስለያዕቆብ ሲሆን የእስራኤልን ህዝብ ለመግለፅ ነው፡፡
|
|
|
|
# በኢየሩሳሌምም ዕጣ ተጣጣሉ
|
|
|
|
ይህ ሐረግ የሚያሳው ከኢየሩሳሌም የዘረፉትን ውድ ንብረቶች ማን እንደሚወስድ ለመወሰን ነው፡፡
|
|
|
|
# ከእነርሱ እንዳንዱ ነበርክ
|
|
|
|
“አንተ ደግሞ እንደ እንግዶችና እንደ ባዕዳኑ ነበርክ” ይህ የሚያሳየው እስራኤልን አለመረዳታቸው ነው፡፡
|
|
ቋንቋ ሲቀመጥ፡ ተርጓሚው “አንተም ልክ እንደጠላቶች ነበርክ እስራኤልንም አልረዳህም፡፡”
|