25 lines
1.4 KiB
Markdown
25 lines
1.4 KiB
Markdown
# በእግዚአብሔር ፊት ወዳለው መሠዊያ ይምጣ
|
|
|
|
ይህ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የሚገኝ የመሥዋዕት መሠዊያ ነው
|
|
|
|
# ለመሠዊያው ያስተሠርይለት
|
|
|
|
እንደ ቅዱስ ቦታና መገናኛ ድንኳን መሠዊያው ከሰዎች ኃጢአት የተነሣ ርኩስ ይሆናል
|
|
|
|
# የመሠዊያው ቀንዶች
|
|
|
|
በመሠዊያው ማዕዘናት ያሉ ቅርጾች ይህም የመሠዊያው ማዕዘናት ያመለክታል:: እንደ በሬ ቀንዶች የተቀረጹ ናቸው::
|
|
በዘሌዋዊያን 4:7 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
|
|
|
|
# ለማንጻት
|
|
|
|
ለእግዚአብሔር ዓላማዎች መጠቀሚያ የሚገባው መሠዊያ ንጹህ እንደሆነ ተገልጾአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ለእግዚአብሔርም ይለዩት ከእስራኤልም ሕዝብ ርኩስ ተግባራት ያርቁት
|
|
|
|
ለእግዚአብሔር የተለየው መሠዊያ ከሕዝቡም ኃጢአት አንደተለየ ተደርጐ ተነግሮአል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ርኩስ ድርጊቶች
|
|
|
|
በእግዚአብሔር ፊት ሰዎች ተቀባይነት እንዳይኖራቸው የሚያደርጉ ኃጢአታዊ ድርጊቶች ርኩስ ድርጊቶች ተብለው ተነግረዋል:: (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
|