እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
ሰዎቹን የላኩት ኤርምያስን ይዘው እንዲያወጡት ነው፡፡
ይህ ከንጉሱ ቤተመንግስት ጋር አብሮ ያለ ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ይህም ደግሞ ለእስረኞች የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡ ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
“በይሁዳ በቀሩት በህዝብ መካከል”