16 lines
631 B
Markdown
16 lines
631 B
Markdown
|
# ናቡሽዝባንም…ጎዶልያስ…አኪቃም…ሳፋን
|
||
|
|
||
|
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው
|
||
|
|
||
|
# …ዋና ዋና አለቆች ሁሉ ላኩ
|
||
|
|
||
|
ሰዎቹን የላኩት ኤርምያስን ይዘው እንዲያወጡት ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ከግዞት ቤት አደባባይ
|
||
|
|
||
|
ይህ ከንጉሱ ቤተመንግስት ጋር አብሮ ያለ ሰፊ ክፍት ቦታ ሲሆን ይህም ደግሞ ለእስረኞች የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡ ኤርምያስ 32፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
|
||
|
|
||
|
# በህዝብ መካከል
|
||
|
|
||
|
“በይሁዳ በቀሩት በህዝብ መካከል”
|