20 lines
1.3 KiB
Markdown
20 lines
1.3 KiB
Markdown
# አጠቃላይ መረጃ
|
|
|
|
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል
|
|
|
|
# እኔ፣ እኔ፣ እርሱ ነኝ
|
|
|
|
‹‹እኔ›› የሚለው የተደገመው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ በቋንቋህ ይህ ያልተለመደ ከሆነ ድግግሙን መተው ትችላለህ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እኔ እርሱ ነኝ››
|
|
|
|
# እንደ ሣር የሆኑ ሰዎችን… ለምን ትፈራለህ?
|
|
|
|
ጥያቄው የቀረበው የጌታ ጥበቃ ያላቸው ሰዎችን መፍራት እንደሌለባቸው አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡ ይህን ዐረፍተ ነገር ማድረግ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ሣር የሆኑትን ሰዎች… አትፍራ››
|
|
|
|
# እንደ ሣር የሆነውን
|
|
|
|
የሰው ሕይወት አጭር መሆኑንና ቶሎ እንደሚሞት አጽንዖት ለመስጠት ሰዎችን ከሣር ጋር ይመሳስላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ ሣር ኖረው በፍጥነት የሚሞቱትን›› ወይም ‹‹እንደ ሣር ጠውልገው ቶሎ የሚጠፉትን››
|
|
|
|
# እንደ… የሆኑትን
|
|
|
|
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እንደ… የሆኑ››
|