20 lines
754 B
Markdown
20 lines
754 B
Markdown
# አጠቃላይ መረጃ
|
|
|
|
ያህዌ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
|
|
|
|
# የእስራኤል ቅዱስ
|
|
|
|
ኢሳይያስ 1፥4 ላይ ይህን ሐረግ እንዴ እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
|
|
|
|
# ባቢሎን ላይ እሰድዳለሁ፤ ሁሉንም እመራለሁ
|
|
|
|
ትርጒሙ ውስጥ፣ ‹‹እሰዳለሁ›› የሚለው ማንን እንደሆነ ማመልከት ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ባቢሎን ላይ ሰራዊት እሰድዳለሁ››
|
|
|
|
# እንደ ኮብላይ ሁሉንም እመራለሁ
|
|
|
|
‹‹ባቢሎናውያንን ሁሉ ኮብላይ ይሆናሉ››
|
|
|
|
# ኮብላይ
|
|
|
|
ኮብላይ ጠላት እንዳይዘው የሚሸሽ ሰው ነው፡፡
|