20 lines
1014 B
Markdown
20 lines
1014 B
Markdown
# ሳምናስ
|
||
|
||
ይህ በኢየሩሳሌም ያለው የንጉሡ ቤተ መንግሥት መልእክተኛ ነው፡፡
|
||
|
||
# የቤቱን ኀላፊ
|
||
|
||
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቤቱ›› በንጉሡ ቤተ መንግሥት ያሉትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በንጉሡ ቤተ መንግሥት ለሚሠሩት ሁሉ ኀላፊ የሆነው››
|
||
|
||
# እዚህ ምን ታደርጋለህ የፈቀደልህስ ማን ነው… ዐለት ውስጥ?
|
||
|
||
ያህዌ ይህን የሚጠይቀው ሳምናስ ላይ ለማፌዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐለቱ ውስጥ… ምንም መብት የለህም!››
|
||
|
||
# መቀበሪያ እንድትወቅር… መቃብር እንድትጠርብ… ማረፊያ ቦታ እንድትጠርብ
|
||
|
||
ሦስቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት መቃብር መሥራትን ነው፡፡
|
||
|
||
# ከፍታዎች ላይ
|
||
|
||
እስራኤል ውስጥ ታላላቅ ሰዎች ከፍታ ቦታ ላይ መቃብር ይሠሩ ነበር፡፡
|