20 lines
1014 B
Markdown
20 lines
1014 B
Markdown
|
# ሳምናስ
|
|||
|
|
|||
|
ይህ በኢየሩሳሌም ያለው የንጉሡ ቤተ መንግሥት መልእክተኛ ነው፡፡
|
|||
|
|
|||
|
# የቤቱን ኀላፊ
|
|||
|
|
|||
|
እዚህ ላይ፣ ‹‹ቤቱ›› በንጉሡ ቤተ መንግሥት ያሉትን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በንጉሡ ቤተ መንግሥት ለሚሠሩት ሁሉ ኀላፊ የሆነው››
|
|||
|
|
|||
|
# እዚህ ምን ታደርጋለህ የፈቀደልህስ ማን ነው… ዐለት ውስጥ?
|
|||
|
|
|||
|
ያህዌ ይህን የሚጠይቀው ሳምናስ ላይ ለማፌዝ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ዐለቱ ውስጥ… ምንም መብት የለህም!››
|
|||
|
|
|||
|
# መቀበሪያ እንድትወቅር… መቃብር እንድትጠርብ… ማረፊያ ቦታ እንድትጠርብ
|
|||
|
|
|||
|
ሦስቱም ሐረጐች የሚያመለክቱት መቃብር መሥራትን ነው፡፡
|
|||
|
|
|||
|
# ከፍታዎች ላይ
|
|||
|
|
|||
|
እስራኤል ውስጥ ታላላቅ ሰዎች ከፍታ ቦታ ላይ መቃብር ይሠሩ ነበር፡፡
|