9 lines
698 B
Markdown
9 lines
698 B
Markdown
# ዕብራውያን 10፡ 11-14
|
|
|
|
በእርግጥ
|
|
ይህ [HEB 10:1-4](./01.md) ከዚያ ቀጥሎ ካለው ጋር ያያይዛል፡፡
|
|
ጠላቶቹ ተዋረዱ እንዲሁም የእግሩ መረገጫ ሆኑ
|
|
"እግዚአብሔር የክርስቶስን ጠላቶች አዋረዳቸው እንዲሁም አሳፈራቸው፡፡" አንድን ሰው በሌላ ሰው እግር በታች ማስቀመጥ የሚያሳፍር ነገር ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-metonymy]])
|
|
ለእግዚአብሔር የተሰጡት
|
|
አማራጭ ትርጉሞች: "እግዚአብሔር ለራሱ ያዘጋጃቸው" (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-activepassive]])
|