24 lines
1.5 KiB
Markdown
24 lines
1.5 KiB
Markdown
# ጌታዬ ያውቃል
|
|
|
|
ይህ በትህትናና በመደበኛ መንገድ ዔሣውን ማመልከት ነው:: አት: “አንተ ጌታዬ ታውቃለህ” (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ልጆች የጠኑ አይደሉም
|
|
|
|
ትርጉሙም ግልጽ ሊደረግ ይችላል፡፡ አት፡ “በፍጥነት ለመጓዝ ልጆች ገና የጠኑ አይደሉም”:: (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይጠቀሙ)
|
|
|
|
# አንዲት ቀን እንኳ በጥድፍያ ቢነዱ
|
|
|
|
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ለአንድ ቀን እንኳ በፍጥነት እንዲጓዙ ቢናጣድፋቸው” (ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
|
|
|
|
# ጌታዬ ከባሪያው ቀድሞ ይሂድ
|
|
|
|
ይህ ያዕቆብ ራሱን በመደበኛና በትህትና መንገድ የሚገልጸው ነው:: አት: “ጌታዬ እኔ ባሪያህ ነኝ” (ከፊቴ ቀድመህ ሂድ አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)
|
|
|
|
# በሚነዱአቸው እንስሳት እርምጃ ልክ
|
|
|
|
“በሚነዱአቸው እንስባት እርምጃ ፍጥነት መጠን”
|
|
|
|
# ሴይር
|
|
|
|
በኤዶም ግዛት የሚገኝ ተራራማ ሥፍራ ነው፡፡ በዘፍጥረት 32 3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡ (ስሞችን ስለመተረጐም ይመልከቱ)
|