am_tn/2sa/13/25.md

8 lines
399 B
Markdown

# እባክህ ወንድሜ አምኖን ከእኛ ጋር ይሂድ
በእስራኤል ባህል ብዙውን ጊዜ ታላቅ ወንድም አባቱን ሊወክል ይችላል፡፡ አምኖን የዳዊት ታላቅ ልጅ ነበር፡፡
# አምኖን ለምን ከእናንተ ጋር ይሄዳል?
ዳዊት አምኖን የአቤሴሎም ወዳጅ እንዳልሆነ ያውቃል፡፡