12 lines
534 B
Markdown
12 lines
534 B
Markdown
|
# ማቴዎስ 27፡ 32-34
|
||
|
|
||
|
|
||
|
ከዚያ በወጡ ጊዜ
|
||
|
"ከእየሩሳሌም እየወጡ ሳለ" (ተመልከት [[rc://*/ta/man/translate/figs-explicit]])
|
||
|
የእርሱን መስቀል ይሸከም ዘንድ አስገደዱት
|
||
|
"ወታደሮቹ የኢየሱስን መስቀል ይሸከም ዘንድ አስገደዱት"
|
||
|
ጎልጎታ ወደ ተባለ ሥፍራ
|
||
|
"ሰዎች ጎልጎታ ብለው ወደሚጠሩት ሥፍራ"
|
||
|
ሐሞት
|
||
|
ሰውነታችን ምግብን ለመፍጨት የሚጠቀምበት ብጫ ፈሳሽ ነገር
|