28 lines
1.9 KiB
Markdown
28 lines
1.9 KiB
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ
|
||
|
|
||
|
ኢሳይያስ ለኢየሩሳሌም ምሳሌ መንገሩን ይቀጥላል፡፡ (ምሳሌዎች ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# ጥቁር አዝሙድ በተሳለች ማሄጃ አያኬድም
|
||
|
|
||
|
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ገበሬው የጥቁር አዝሙድን ፍሬ ከተክሉ በከባድ ማሄጃ አይለይም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# ጥቁር አዝሙድ
|
||
|
|
||
|
ይህንን በኢሳይያስ 28፡25 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
|
||
|
|
||
|
# ወይም የሰረገላ መንኮራኩር በከሙን ላይ አያዞርም
|
||
|
|
||
|
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ወይም ከባድ መንኮራኩር በከሙን ዘር ላይ አያሽከረከርም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# ከሙን
|
||
|
|
||
|
ይህንን በኢሳይያስ 28፡25 እንዴት እንደተረጎምህ ተመልከት፡፡
|
||
|
|
||
|
# ነገር ግን ጥቁር አዝሙድ በሽመል ከሙኑንም በበትር ይወቃል
|
||
|
|
||
|
ፍሬውን ከተክሉ ለመለየት ለገበሬው ትክክለኛ የሆነውን መንገድ ኢሳይያስ ይገልጻል፡፡ ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ነገር ግን ጥቁር አዝሙዱን በሽመል ይወቃዋል፣ ከሙንም በዱላ ይወቃዋል' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# እህል ለእንጀራ ይወቃል እንጂ ፈጽሞ አይደቅም
|
||
|
|
||
|
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ገበሬ እህልን ለእንጀራ ይወቃዋል እንጂ በጣም ትንንሽ እንዲሆን አይወቃውም' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
|