am_tn/1ch/06/13.md

8 lines
626 B
Markdown
Raw Normal View History

2021-03-06 16:01:31 +00:00
# ኬልቅያስ… ሠራያ… ኢዮሴዴቅ
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
# ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን በናቡከደነፆር እጅ ባስማረከ
ናቡከደነጾር በሠራዊቱ በኩል ያለው ኃይል ሠራዊቱን ለመምራት እንደሚጠቀምባቸው የእሱ (“እጅ”) አካል እንደሆነ ተገልጻል፡፡ አት: “የናቡከደነጾር ሠራዊት የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሠራዊት ድል እንዲያደርግና ሕዝቡን በምርኮ እንዲወስድ ፈቀደ” (Synecdoche: ይመልከቱ)