8 lines
626 B
Markdown
8 lines
626 B
Markdown
|
# ኬልቅያስ… ሠራያ… ኢዮሴዴቅ
|
||
|
|
||
|
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን በናቡከደነፆር እጅ ባስማረከ
|
||
|
|
||
|
ናቡከደነጾር በሠራዊቱ በኩል ያለው ኃይል ሠራዊቱን ለመምራት እንደሚጠቀምባቸው የእሱ (“እጅ”) አካል እንደሆነ ተገልጻል፡፡ አት: “የናቡከደነጾር ሠራዊት የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሠራዊት ድል እንዲያደርግና ሕዝቡን በምርኮ እንዲወስድ ፈቀደ” (Synecdoche: ይመልከቱ)
|