24 lines
1.1 KiB
Markdown
24 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# አሽሑር… ቴቁሔም
|
||
|
|
||
|
የእነዚህን ወንዶች ስሞች በ1 ዜና 2:24 እንዴት እንደተረጎም ይመልከቱ፡፡
|
||
|
|
||
|
# አሑዛም፥… ኦፌር፥… ዴሬት፥ ይጽሐር፥… ኤትናን… ቆጽ… ዓኑብ፥… ጾቤባ፥… አሐርሔል… ሃሩም
|
||
|
|
||
|
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ቴምኒ፥… አሐሽታሪ
|
||
|
|
||
|
እነዚህ ስሞች እንደ ወንዶች ስሞች ተወስደዋል፡፡ ቢሆንም ግን አንዳንድ ቅጂዎች በአሹር ልጆች የተጀመሩ ነገዶች አድርገው ይረዷቸዋል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ሔላ… ነዕራ
|
||
|
|
||
|
እነዚህ የሴቶቸ ስሞች ናቸው፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ወለደ
|
||
|
|
||
|
“ወንዶች ልጆቹን ወለደ”
|
||
|
|
||
|
# የሃሩምንም ልጅ የአሐርሔልን ወገኖች ወለደ
|
||
|
|
||
|
አዲስ ዓረፍተ ነገር እዚህ ሊጀመር ይችላል፡፡ “ኩዝም የሀሩም ተከታይ ዘር ሆኗል እንዲሁም ከሀሩም ልጅ አሽርኤል የመጡት ነገዶች፡፡
|