20 lines
986 B
Markdown
20 lines
986 B
Markdown
|
# አያያዥ ሀሳብ
|
||
|
|
||
|
ጳውሎስ አማኞች በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂ አንደሆኑ እንዲያስታውሱ ያበረታታቸዋል።
|
||
|
|
||
|
# በእምነት ደካማ
|
||
|
|
||
|
ይህ የሚወክለው አንዳንድ ነገሮችን በመብላታቸው የወቀሳ ስሜት የሚሰማቸውን ሰዎች ነው።
|
||
|
|
||
|
# በክርክራቸው ሳትፈርዱባቸው
|
||
|
|
||
|
“እናም በአስተሳሰባቸው ምክንያት አትክሰሷቸው”
|
||
|
|
||
|
# አንድ ሰው ማንኛውንም ነገር ለመብላት እምነት አለው
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ “እምነት” የሚለው ቃል አንድ ሰው እግዚአብሔር አድርግ ብሎኛል ብሎ የሚያምነውን ነገር ማድረግን ያመለክታል።
|
||
|
|
||
|
# ሌላው ደካማ የሆነው ደግሞ አትክልትን ብቻ ይበላል
|
||
|
|
||
|
ይህ እርሱ ስጋን እንዲበላ እግዚአብሔር እንደማይፈልግ የሚያምንን ሰው ይገልጻል።
|