24 lines
1.2 KiB
Markdown
24 lines
1.2 KiB
Markdown
|
# አያያዥ ዐረፍተ ነገር፥
|
||
|
|
||
|
ጳውሎስ እስራኤል በክርስቶስ እንዲያምን ምኞቱን እየገለጸ ግን ደግሞ አይሁድም ሆነ ሌሎች ሕዝቦች ሁሉም ሊድኑ የሚችሉት በኢየሱስ ባላቸው እምነት ብቻ መሆኑን አጥብቆ ያስገነዝባል።
|
||
|
|
||
|
# ወንድሞች
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ እንዲህ ማለት ወንዶችንም ሴቶችንም ጨምሮ ክርስቲያን ወገኞች ለማለት ነው።
|
||
|
|
||
|
# የልቤ ምኞት
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ቃል የሰውን ውስጣዊ ስሜት ለማለት ነው። በሌላ አባባል፣ “ከሁሉም የሚበልጥ ፍላጎቴ”
|
||
|
|
||
|
# ለእነርሱ ነው፤ ለድነታቸው
|
||
|
|
||
|
“እግዚአብሔር አይሁዶችን ያድናቸዋል”
|
||
|
|
||
|
# እኔ ስለ እነርሱ እመሰክራለሁ
|
||
|
|
||
|
“እኔ ስለ እነርሱ እውነቱን እናገራለሁ”
|
||
|
|
||
|
# እነርሱ የእግዚአብሔርን መመዘኛ ሐሳብ አላወቁም
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ “የእግዚአብሔር መመዘኛ ሐሳብ” የሚለው እግዚአብሔር ሰዎችን በፊቱ ሐሳቡን የሚያሟሉ የሚያደርግበት መንገድን ያመለክታል።
|