12 lines
705 B
Markdown
12 lines
705 B
Markdown
|
# አልሞትም፣ በሕይወት እኖራለሁ
|
||
|
|
||
|
ጸሐፊው እርሱ በእርግጥ ሕያው መሆኑን አፅንኦት ለመስጠት አንድ ዓይነት ሀሳብ በአሉታዊም በአዎንታዊ መልኩ ገልጾታል፡፡
|
||
|
|
||
|
# እግዚአብሔር ቀጣኝ
|
||
|
|
||
|
“እግዚአብሔር ሥርዓት አስያዘኝ”
|
||
|
|
||
|
# ለሞት አሳልፎ አልሰጠኝም
|
||
|
|
||
|
ጸሐፊው ስለ ሞት የተናገረው ልክ እንደ ሰው ሥልጣን እግዚአብሔር ጸሐፊውን ለእርሱ አሳልፎ እንደሚሰጠው አድርጎ ነው፡፡ “እንድሞት አልፈቀደም” ወይም “ጠላቶቼ እንዲገድሉኝ አልፈቀደላቸውም”
|