am_tn/psa/043/001.md

16 lines
976 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-06 16:01:31 +00:00
# የብርታቴ አምላክ
ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፣ 1) “የሚጠብቀኝ አምላክ” ወይም 2) “ብርታት የሚሰጠኝ አምላክ” የሚሉት ናቸው።
# ለምን ተውከኝ? በጠላት ጭቆና ምክንያት ለምን እያለቀስኩ እሄዳለሁ?
ጸሐፊው እነዚህን ጥያቄዎች የሚጠይቀው ምላሽ ለማግኘት ሳይሆን በእግዚአብሔር ላይ ያለውን ቅሬታና ስሜቱን ለመግለጽ ነው። (ምላሽ የማይሻ ጥያቄ የሚለውን ተመልከት)
# ለምን እያለቀስኩ እሄዳለሁ
“እያለቀሱ መሄድ” በጣም ከማዘን ጋር የተያያዘ ሥርዓት መፈጸም ነው።
# በጠላት ጭቆና ምክንያት
“ጭቆና” የሚለው ቃል እንደ ግሥ ሊተረጎም ይችላል። አ.ት፡ “ጠላቴ ስለሚጨቁነኝ” (የነገር ስም የሚለውን ተመልከት)