32 lines
1.9 KiB
Markdown
32 lines
1.9 KiB
Markdown
|
# ዐጥንቶቼ ተበላሹ
|
||
|
|
||
|
‹‹ዐጥንቶቼ›› የሚያመለክተው ጸሐፊውን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹እየተጐዳሁ ነው›› ወይም፣ ‹‹የበለጠ እየደከምሁ ነው››
|
||
|
|
||
|
# ቀኑን ሙሉ
|
||
|
|
||
|
ይህም ማለት ‹‹ዘወትር›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁልጊዜ››
|
||
|
|
||
|
# ቀንና ሌሊት
|
||
|
|
||
|
እነዚህ ሁለት ጽንፎች በመካከል ያለውን ሁሉ ይጨምራሉ፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሁልጊዜ››
|
||
|
|
||
|
# እጅህ ከብዳኛለችና
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ፣ ‹‹እጅ›› የሚያመለክተው ያህዌን ነው፡፡ ይህ ሐረግ በሙሉ፣ ‹‹ጐዳኸኝ›› ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በጣም አሰቃየኸኝ››
|
||
|
|
||
|
# ኀይሌም የበጋ ድርቅ እንዳገኘው ተሟጠጠ
|
||
|
|
||
|
የዳዊት ኀይል በድርቅ ጊዜ እንደሚጠወልግ ትንሽ ለምለም ተክል ጋር ተመሳስሎአል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ሴላ
|
||
|
|
||
|
ይህ እዚህ ላይ እንዴት እንደሚዘምሩ ወይም የሙዚቃ መሣሪያ እንደሚጫወቱ የሚያመለክት ሙዚቃዊ አገላለጽ ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንድ ትርጒሞች የዕብራይስጡን ቃል ይጽፋሉ ሌሎች ትርጒሞች ግን ትተውታል፡፡ መዝሙር 3፥2 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐምህ ተመልከት፡፡
|
||
|
|
||
|
# በታላቅ ጭንቅ ጊዜ
|
||
|
|
||
|
‹‹በጣም በተጨነቁ ጊዜ››
|
||
|
|
||
|
# ኀይለኛ ጐርፍ አካባቢውን ቢያጥለቀልቅም፣ እነርሱ አጠገብ አይደርስም
|
||
|
|
||
|
አስቸጋሪ ሁኔታዎች እንደ ጐርፍ እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ችግሮች እንደ ጐርፍ ሲመጡ እነዚህ ሰዎች ምንም አይሆኑም››
|