39 lines
2.1 KiB
Markdown
39 lines
2.1 KiB
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ
|
||
|
|
||
|
ከቁጥር 16-21 እግዚአብሄር የይሁዳ ሕዝብ የኤዶምን ምድር እንደሚወርስ በአብድዩ በኩል ይናገራል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ይህም የ እስራኤል ልጆች የጭፍራቸው ምርኮ
|
||
|
|
||
|
1. ምርኮኞች ከሰምን የእሰራኤል መንግስት ወደ ሶርያ መወሰዳቸውን
|
||
|
2. ከእየሩሳሌም ውጭ የሚኖሩ ይሁዳ ህዝቦች ወደ በባቢለን ተወስዷል፡፤ ሁለቱም ትርጉም ሊሆን ይችላል፡፤
|
||
|
|
||
|
# ጭፍራ
|
||
|
|
||
|
ብዙ ቁጥር ያለው ሕዝብ
|
||
|
|
||
|
# እስከ ሰራጵያ ድረስ
|
||
|
|
||
|
ሰራጵያ ከእስረኤል በስተሰቤን በሜርትራንያን ባህር ዳርቻ በጠየርና በሲዶን መካከል የምትገኝ የፎኒሺያን ከተማ ነበረች፡፤
|
||
|
|
||
|
# የኢየሩሳሌም ምርኮኞች
|
||
|
|
||
|
ይህ ቡድን ወገን) ከእየሩሳሌም ውጪ የኖሩ ነበሩ ሲሆን ከሰሜን መንግስት ከሆኑት እስራኤላውያን ወይም አይሁድ ህዝብ ይለያሉ፡፤
|
||
|
|
||
|
# ስፋራድ
|
||
|
|
||
|
አቕጣጫው የማይታወቅ የቦታ ስም ነው፡፤ አንዳንድ ዋቂዎች እንደሚሉት በሊዲያ ግዛት የምትገኝ የሳርድስ ከተማ ነች ( የስም ትርጉም ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# በኤሳውያን ተራራ ላይ ይፈርዱ ዘንድ አዳኞች ወደ ፅ ዮን ተራራ ላይ ይወጣሉ፡፡
|
||
|
|
||
|
-አዳኞች እስከ እየሩሳሌም ይሄዳሉ ከዚያም ሆነው ኤዶምን የገዛሉ
|
||
|
|
||
|
# አዳኞች
|
||
|
|
||
|
1. ”እግዚአብሄር ኤዶምን ሊቀጣ የሚጠቀምበቸው የተለያዩ የእስራኤል የጦር መሪዎች”
|
||
|
2. .”የተወጁት” እና የተመለሱት የአይሁድ ምርኮኞች ይገልፃል፡፡ በሁለቱም መልኩ ሊተረጎም ይችላል፡፡
|
||
|
|
||
|
# መንግስቱም ለእግዚአብሄር የሆናል
|
||
|
|
||
|
እግዚአብሄር እራሱ በመንግስት ላይ ገዢ እንደሆነ የሚያሳይ ሀረግ ነው፡፡
|
||
|
ተርጓሚው” እግዚአብሄር ንጉሳቸው ይሆናል”
|