20 lines
825 B
Markdown
20 lines
825 B
Markdown
|
# አጠቃላየ መረጃ
|
||
|
|
||
|
ከቁጥር 16-21 እግዚአብሄር የይሁዳ ህዝብ የአዳምን ምድር እንደሚወርስ በአብድዩ በኩል ይናገራል፡፡
|
||
|
|
||
|
# የደቡብም ሰዎች የኤሳውን ተራራ ይወርሳሉ
|
||
|
|
||
|
“በደቡብም የሚኖሩ እስራኤላውያን የዶማውያንን ምድር ይወስዳሉ”
|
||
|
|
||
|
# የቆላውም ሰዎች
|
||
|
|
||
|
በምዕራብ ኮረብታማ የሚኖሩ እስራኤላውያን በምርኮ የፍልስጤማውያንን ምድር በምርኮ ይወርሳሉ ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ይወርሳሉ
|
||
|
|
||
|
ይህ በአጠቃላይ የእስራኤልን ሕዝብ ለመግለፅ ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ብንያምም ይወርሳል
|
||
|
|
||
|
“የብንያም ጎሳ ይወርሳል” ወይም የብንያም ዘር ሐረግ ( ነገድ) ይወርሳል፡፡
|