45 lines
2.3 KiB
Markdown
45 lines
2.3 KiB
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ
|
||
|
|
||
|
ከቁጥር 16-21 እግዚአብሔር የይሁዳ ሕዝብ የኤዶምን ምድር እንደሚወርሱ በእብዲዩ በኩል ይናገራል፡፡
|
||
|
|
||
|
# የሚያመልጡ ይሆናሉ
|
||
|
|
||
|
እነዚህ እግዚአብሔር ከተማዋን ቀጥቶ ካበቃ በኋላ በሕይወት ያሉ የእሩሳሌም ህዝብ ናቸው ይህም በግልጽ ተርጓሚው “ከእግዚአብሔር ቅጣት ያመለጡ የተወሰኑ የእስራኤል ህዝቦች” ማለት ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# እርሱም ቅዱስ ይሆናል
|
||
|
|
||
|
“እርሱ”የሚለው ቃል የፅዮን ተራራን ያመለክታል፡፡
|
||
|
|
||
|
# የያዕቆብን ቤት እሳት የዮሴፍን ቤት ነበልባልም
|
||
|
|
||
|
እግዚአብሔር ስለ ያዕቆብና ዮሴፍ ቤት ሲናገር እሳት እንዲሆኑ አድርጎ ነው፡፡ ይህም የሆነበት ምክኒያት ኤሳውን ልክ እንደ እሳት ፈጥነው ጨርሰው ስለሚያጠፉ ነው፡፤
|
||
|
|
||
|
# የያዕቆብ ቤት
|
||
|
|
||
|
ቤት የሚለው ቃል ዘይቤያዊ ሲሆን በቤት ውስጥ ስለሚኖረው ነፍስ( ህይወት) ለማለት ነው፡፡ በዙህ መልኩ የይዕቆብን የዘር ሐረግ( ነገድ) ለማመልከት ነው፡፡
|
||
|
ተርጓሚው - ዬዕቆብ የዘር ሐረግ ( ነገድ)
|
||
|
|
||
|
# ገለባ
|
||
|
|
||
|
እህል ከተወቃበት ( ከተሰበሰበ) በኋላ መሬት ላይ የሚቀር
|
||
|
|
||
|
# እነርሱንም
|
||
|
|
||
|
ይህ ቃል የሚያመለክተው የያዕቆብና የዮሴፍ ቤትን ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ያቃጥሏቸዋል
|
||
|
|
||
|
ያቃጥሏቸዋል የሚለው የኤዶም ሕዝብ የሆኑትን ኤሳውን የዘር ሐረግ ይወክላል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ከኤሳው ቤት ቅሬታ የለውም
|
||
|
|
||
|
“አንድም ሰው ከለኤሳው ቤት አይተርፍም”
|
||
|
|
||
|
# የኤሳው ቤት
|
||
|
|
||
|
ቤት የሚለው ቃል ዘይቤያዊ ሲሆን በቤት ውስጥ ስላሉት የቤተሰብ አባላት ነው፡፡ ይህም የኤሳው የዘር ሐረግ ይወክላል፡፡ ተርጓሚው “የኤሳው የዘር ሃረግ” ( ዘይቤን ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# እግዚአብሄርም ተናግሯልና
|
||
|
|
||
|
ይህ የቃለ መሃላ ቀመር ሲሆን እግዚአብሄር ስለተናገረ ብቻ የሚፈፅም መሆኑን ነው፡፤
|