34 lines
2.1 KiB
Markdown
34 lines
2.1 KiB
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ
|
||
|
|
||
|
የአብድዩ ራእይ፡አዳምን በተመለከተ ቀጥሏል
|
||
|
|
||
|
# የልብህ ትዕቢት አታልሎሃል
|
||
|
|
||
|
“ልብህ ከስሜት ጋር ተመሳስሏል፡ የኤዶማዊያን ትዕቢት ስለ ጥበቃቸው እንዲታለሉ አድርጓቸዋል፡፡ ተርጓሚው “ትዕቢትህን አታልሎሀል” ወይንም “ትዕቢትህን የማትረታ አድርገህ እንድታስብ አድርጎሃል ”
|
||
|
|
||
|
# በተሰነጠቀ ዓለት ውስጥ
|
||
|
|
||
|
“በተሰነጠቀ ዓለት ውስጥ” እዚህ ጋር ሃሳቡ በአለት ስለተከበበ የተጠበቀ ቦታ ነው ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ከፍ ባለው መኖሪያህ (ማደሪያህ)
|
||
|
|
||
|
“በከፍታ ቦታ ላይ በተሰራው መኖሪያህ ውስጥ”
|
||
|
|
||
|
# በልብህ
|
||
|
|
||
|
እዚህ ጋር “በልብህ” ምሳሌያዊ ንግግር ሲሆን “ለራስህ” ተርጓሚው“ለራስህ ትላለህ” ወይም “ታስባለህ”
|
||
|
|
||
|
# ወደ ምድር የሚያወርገኝ ማነው?
|
||
|
|
||
|
ይህ ጠያቄ የሚያመለክተው አዳማዊያን ትዕቢተኛና ማነም እንደማይነካቸው ማሰባቸውን ነው፡፡ ተርጓሚው - “ማንም ወደ ምድር ሊያወርዳቸው አይችልም” ወይም “ከየትኛው ሰልፍ እድናለው”
|
||
|
|
||
|
# እንደ ንስር መጥቀህ ብትወጣ ቤትህም በከዋክብት መካከል ቢሆን
|
||
|
|
||
|
እነዚህ ሁለት ግነቶች ኤዶም በጣም በከፍታ ቦታ ላይ ቤቱን መስራቱን በማንም በማይደረስ ከፍታ ላይ ብሎ ይናገራል፡፡
|
||
|
ተርጓሚው “ እረግርሀለሁ ክንፍ ኖሮህና ከንስር በላይ ብትበር ቤትህም በኳክብት መካከል ቢሆን”
|
||
|
|
||
|
# ከዚያ አወርድሃለው
|
||
|
|
||
|
ትዕቢት ከከፍታ ጋር ሲመሳሰል ትህትና ደግሞ ዝቅ ከማለት ጋር ተመሳስሏል፡፡”ለማውረድ” ፈሊጣዊ አነጋገር ሲሆን ትርጉሙ አንድን ሰው ትሁት ማድረግ ነው፡፡
|
||
|
ተርጓሚው - ትሁት አደርግሃለው ( ፈሊጣዊ ትርጉም ተመልከት)
|