46 lines
2.3 KiB
Markdown
46 lines
2.3 KiB
Markdown
|
# የአብድዮ ራዕይ
|
||
|
|
||
|
"ይህ የመፅሐፍ ርዕስ ነዉ " "ራዕይ " የሚለዉ ቃል አጠቃላይ ከያህዌ የሆነ መልዕክት ነዉ እንጂ አብድዮ መልዕክት ወይም የአብድዮ ትንቢት "
|
||
|
|
||
|
# ጌታ ያህዌ ስለ ኤዶም ይህን ብሏል
|
||
|
|
||
|
ይህ ለአንባቢዉ የአብዲዮ መፅሐፍ መልዕክት ስለ ኤዶም መሆኑን ነዉ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ያህዌ
|
||
|
|
||
|
ይህ ስም እግዚብሔር በብሉይ ኪዳን ለህዝቡ እራሱን የገለጠበት ነዉ፡፡(በትርጉም ገፅ ላይ ያለዉን የያህዌን ትርጉም ተመልከት )
|
||
|
|
||
|
# - መልክተኛ ተልኳል
|
||
|
|
||
|
ይህ በገቢር መልኩ ልቀመጥ ይችላል ተርጔሚዉ "ያህዌ መልዕክተኛ ልኳል "
|
||
|
|
||
|
# ተነስ
|
||
|
|
||
|
"መቆም " ይህ ቃል ህዝብን ዝግጁ ለማድረግ ይጠቅም ነበር፡፡
|
||
|
|
||
|
# እሷን ለመቋቋም ተነስ
|
||
|
|
||
|
እሷ የሚለዉ ቃል ኤዶምን ህዝብ ለመግለፅ የተጠቀሰ ሲሆን የኤዶም ህዝብ የቅፅል ስም ነዉ፡፡ ስለዚህ " እነሱን" እየተባለ ልተረጎምም ይችላል፡፡
|
||
|
|
||
|
# እነሆ እሠራሃለዉ /አበጃጃሃለዉ /
|
||
|
|
||
|
ቁጥር 2 ስጀምር አብድዮ ያህዌ በቀጥታ ለኤዶም እንደተናገረ ፅፏል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ተነሽ/ተነስ
|
||
|
|
||
|
ይህ ለአንባቢዉ ምን ልከተል እንደሚችል የተለየ ትኩረት እንዲሰጥ ያነቃዋል፡፡
|
||
|
ተርጔሚዉ " ልነግርህ ስላለዉ ነገር ተመልከት ወይም ትኩረት ስጥ"
|
||
|
|
||
|
# በአህዛብ መካከል ታናሽ አደርግሃለዉ በአህዛብም ትናቃለህ
|
||
|
|
||
|
እነዚህ ሁለት ሓረጎች በትርጉም አንድ ሲሆን ኤዶም የነበራትን ታላቅነት እንደምታጣ ትኩረት ለመስጠት ነዉ፡፡
|
||
|
|
||
|
# በአህዛብ መካከል ታናሽ አደርግሃለዉ
|
||
|
|
||
|
በቀላሉ ልታለዩ የሚችል የሆነስ በመጠን (በይዘት) የማይረባ ስለመሆን ተናግሯል
|
||
|
ተርጔሚዉ-- በአህዛብ መካከል የማትረባ አደርግሀለዉ
|
||
|
|
||
|
# በብዙ ትናቃለህ( ትናቂያለሽ)
|
||
|
|
||
|
ይህ በገቢር መልኩ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ ተርጓሚው “የሌላ ሀገር ህዝቦች ይጠሉሻል/ሃል”
|